ዋይታ – ሱዳን ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን
May 21, 2014 Leave a comment
ሱዳን ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በተመለከተ የተጠናቀረ 3ኛ ጹሁፍ።
ያለነበት ሃገር ሱዳን የሙቀት ደረጃ ከ45-49 ባለው ላይ ላይወርድ የማለ ይመስል ከፍ ሊል ግን እንደሚችል አውቀን ይሄው ስደታችንን እንደቀጸልን ነው። የተፈጥሮው ሳያንሰን ሰው ሰራሹ ግን ባሰን ። ምክኒያቱም ተፈጥሮን መላመድ ተፈጥሮአችን ያስችለናልና ነው። Continue Reading –>
Source/www.ethiofourm.com
Posted by/Lemlem Kebede